"የዘመን እንግዳ"
Author: የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ
Abstract
የፌዴራል ቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በቱሪዝም ዘርፉ በሰልጠና ፣ በጥናትና ምርምር እና ማማከር አገልግሎት እያበረከተ ያለውን ጉልህ ሚና የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው ነጋሽ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ያደረጉት ቆይታ "የዘመን እንግዳ" እንዲህ ቀርቧል።
Uploaded on: September 01, 2026 07:26